መዝሙር 25:25%20-4 መጽሐፍ ቅዱስ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም (NASV)

3. አንተን ተስፋ የሚያደርጉ፣ከቶ አያፍሩም፤ነገር ግን እንዲያው ያለ ምክንያት፣ተንኰለኞች የሆኑ ያፍራሉ።

4. እግዚአብሔር ሆይ፤ አካሄድህን እንዳውቅ አድርገኝ፤መንገድህንም አስተምረኝ።

መዝሙር 25